
በልብ ወለዶቿ የዳያስፖራውን ሕይወት እና ፍላጎት የምታስሰው ርብቃ ፍሰሃ
አዲስ አበባ ተወልዳ ያደገችው ርብቃ ፍሰሃ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ሁለት ረዣዥም ልብ ወለዶችን አሳትማለች። በሥነ ጽሑፍ የበኩር ሥራዋ ኢትዮጵያዊነትን የሚያጎላ ተውኔት መሆኑን ትናገራለች። የርብቃ አጫጭር ልብ ወለዶች፣ ወጎች እና መጣጥፎች በተለያዩ የሕትመት ውጤቶች ላይ ታትመው ለአንባቢ ደርሰዋል።
Read the full story