
ፑቲን ለትራምፕ የማዕቀብ ማስፈራሪያ ፍንክች እንዳላሉ ተነገረ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ በመጪው ነሐሴ 2/ 2017 ዓ.ም የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ካልደረሰች ማዕቀብ ይጣልባታል በሚል ቢያስፈራሩም፤ ፕሬዚዳንት ፑቲን ወታደሮቻው በዩክሬን በተለያዩ የጦር ግንባሮች "የሚያደርጉትን ግስጋሴ እንደማይገቱ" አጽንኦት ሰጥተዋል።
Read the full story
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ በመጪው ነሐሴ 2/ 2017 ዓ.ም የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ካልደረሰች ማዕቀብ ይጣልባታል በሚል ቢያስፈራሩም፤ ፕሬዚዳንት ፑቲን ወታደሮቻው በዩክሬን በተለያዩ የጦር ግንባሮች "የሚያደርጉትን ግስጋሴ እንደማይገቱ" አጽንኦት ሰጥተዋል።
Read the full story