
ትራምፕ፤ ዝቅተኛ የስራ እድል መፈጠሩን የሚያሳይ ሪፖርት ያወጡትን ባለስልጣን አባረሩ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ከተጠበቀው በላይ ዝቅተኛ የስራ እድል እንደተፈጠረ የሚያሳየውን እና የፕሬዝዳንቱን የታሪፍ ፖሊሲ በተመለከተ የሚነሱ ስጋቶች እንዲጨምር ምክንያት የሆነውን ሪፖሪት ያወጣውን ቢሮ የሚመሩትን ኢኮኖሚስት አባረሩ።
Read the full story
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ከተጠበቀው በላይ ዝቅተኛ የስራ እድል እንደተፈጠረ የሚያሳየውን እና የፕሬዝዳንቱን የታሪፍ ፖሊሲ በተመለከተ የሚነሱ ስጋቶች እንዲጨምር ምክንያት የሆነውን ሪፖሪት ያወጣውን ቢሮ የሚመሩትን ኢኮኖሚስት አባረሩ።
Read the full story