
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 28 ቢሊዮን ብር ያስገኙት የዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች "በሂደት እንዲወጡ" እንደሚፈለግ አስታወቀ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2017 በጀት ዓመት ከ28 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ያስገኙት የዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ፤ "በሂደት እንዲወጡ" የማድረግ ፍላጎት እንዳለው እና ከአሁን በኋላም ለአዲስ የዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ፈቃድ እንደማይሰጥ አስታወቀ።
Read the full story