
'የተራዘመ ጦርነት የተጨናገፈባቸው ጠላቶች' ግጭት ለመቀሰቀስ እየሞከሩ ነው - ብልጽግና
የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት "የተራዘመ ጦርነት የተጨናገፈባቸው ጠላቶች" ሲል የገለጻቸው ኃይሎች የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም ኢትዮጵያ ውስጥ ግጭትን ለመቀስቀስ እየሞከሩ ነው ሲል ከሰሰ። ምክር ቤቱ "ጠላቶች" ሲል የገለፃቸውን በስም ባይጠቅስም፣ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ "ጽንፈኞችን" በመጠቀም የሕዝብን እና የመንግሥትን አንድነት ለመከፋፈል ጥረት እያደረጉ ነው ብሏል።
Read the full story