
የፈጠራ ሥራዎቼ ማጠንጠኛ ጭብጦች ፍትሐዊነት እና ሰብዓዊነት ናቸው - ደራሲ እና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ
መዓዛ ወርቁ ካሉን ጥቂት ሴት ፀሐፌ ተውኔቶች መካከል አንዷ ነች። መዓዛ ከተለመደው ‘የሶፋና ግድግዳ’ ተውኔቶች ወጣ ያሉ ማኅበራዊ ፍትህን፣ ሰብዓዊትን፣ የኖረ ልማድን የሚያጠይቁ የመድረክ ተውኔቶች፣ የሬዲዮ እና የቴሌቪዥን ድራማዎችን አቅርባልናለች። በእንግሊዝኛም በአማርኛም በእኩል የመትጽፈው መዓዛ የተለያዩ ሥራዎቿን አቅርባለች። አዳዲስ ነገሮችን መሞከር መለያዋ ከሆነችው መዓዛ ጋር ቢቢሲ ቆይታ አድርጓል።
Read the full story