
በትይዩ የውጭ ምንዛሪ ገበያ ላይ የተሰማሩ የ138 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳብ መታገዱ ተገለጸ
በትይዩ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ የተሰማሩ የ138 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳብ መታገዱን የአገሪቱ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ማስታወቁን መንግሥታዊ የመገናኛ ብዙኃን ዘገቡ። የ138 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳብ መታገዱ የተገለጸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ በትይዩ የውጭ ምንዛሬ ገበያ የተሰማሩ አካላት "ከድርጊታቸው ካልታቀቡ" ገንዘባቸው እንደሚወረስ ካስጠነቀቁ ከቀናት በኋላ ነው።
Read the full story