
የሰው ሕይወት ያለፈበት የቀይ መስቀል ሠራተኞች እገታን በተመለከተ የተለቀቁት ዶክተር እማኝነት
ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ሦስት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሠራተኞች "ባልታወቁ ታጣቂዎች" ከታገቱ በኋላ ከመካከላቸው የአንደኛው ሕይወት አልፏል። በዚህ የእገታ ሂደት ውስጥ ድብደባ እንደተፈጸመባቸው እና ለሰዓታት በእግራቸው ራቅ ወዳለ ቦታ መወሰዳቸውን ከታጋቾቹ አንዱ ተናገረው ስለእገታው እና ያለፉበትን ሁኔታ ለቢቢሲ እማኝነታቸውን በዝርዝር ሰጥተዋል።
Read the full story