የአማራ ክልል ለአገራዊ ምክክሩ አስቻይ ሁኔታዎች እንዲፈጥር ማሳሰቢያ ተሰጠው
የአማራ ክልላዊ መንግሥት ካለበት የተደራረበ ኃላፊነት አኳያ ለአገራዊ ምክክሩ አስቻይ ሁኔታዎች መፍጠር እንዳለበት፣ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡ ኮሚሽኑ እያከናወናቸው ያሉ ሥራዎችንና የወቅታዊ የሥራ እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስተያየት...
የአማራ ክልላዊ መንግሥት ካለበት የተደራረበ ኃላፊነት አኳያ ለአገራዊ ምክክሩ አስቻይ ሁኔታዎች መፍጠር እንዳለበት፣ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡ ኮሚሽኑ እያከናወናቸው ያሉ ሥራዎችንና የወቅታዊ የሥራ እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስተያየት...