ከሦስት ዓመታት በላይ የቆሙ 157 አውቶቡሶች በ67 ሚሊዮን ብር ተጠግነው ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ
በተለያዩ ምክንያቶች ከሦስት ዓመታት በላይ ከፍተኛ ብልሽት ገጥሟቸው የቆሙ 157 አውቶቡሶች በ67 ሚሊዮን ብር ወጪ ተጠግነው ወደ ሥራ እንዲገቡ መደረጉን፣ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም. የስድስት ወራት...
በተለያዩ ምክንያቶች ከሦስት ዓመታት በላይ ከፍተኛ ብልሽት ገጥሟቸው የቆሙ 157 አውቶቡሶች በ67 ሚሊዮን ብር ወጪ ተጠግነው ወደ ሥራ እንዲገቡ መደረጉን፣ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም. የስድስት ወራት...