
እስራኤል የፍልስጤም እስረኞችን መፍታቷን ላልተወሰነ ጊዜ አዘገየች
እስራኤል ከ600 የሚበልጡ የፍልስጤም እስረኞችን መፍታት ላልተወሰነ ጊዜ አዘገየች። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፣ ሃማስ ቀጣይ የታገቱት እስረኞችን እንደሚለቅ ዋስትና እስኪሰጥ ድረስ የፍልስጤም እስረኞችን መልቀቅ ይዘገያል ብለዋል።
Read the full story
እስራኤል ከ600 የሚበልጡ የፍልስጤም እስረኞችን መፍታት ላልተወሰነ ጊዜ አዘገየች። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፣ ሃማስ ቀጣይ የታገቱት እስረኞችን እንደሚለቅ ዋስትና እስኪሰጥ ድረስ የፍልስጤም እስረኞችን መልቀቅ ይዘገያል ብለዋል።
Read the full story