
ራስን ማጥፋት ወንጀል ወይስ የጤና እክል? የኢትዮጵያ ሕግ ራስን ስለማጥፋት ምን ይላል?
የተለያዩ የዓለም አገራት ሕይወታቸውን ለማጥፋት ሙከራ የሚያደርጉ ሰዎችን በተለያየ መንገድ ይመለከቷቸዋል። አንዳንዶች ድርጊቱን ወንጀል በማድረግ ሙከራ ያደረጉትን ሰዎች በእስር እና በተለያዩ መንገዶች ይቀጣሉ። ሌሎች ደግሞ የአእምሮ ጤና እክል በመሆኑ ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋሉ። እራስን ለማጥፋት መሞከር ወንጀል ወይስ . . . ? የኢትዮጵያ ሕግስ ይህንን ጉዳይ እንዴት ይመለከተዋል?
Read the full story