
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር መቻል እና ሲደማ ቡናን በድምሩ 39 ሚሊዮን ብር ቀጣ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማኅበር በአራት ክለቦች ላይ በድምሩ የ45 ሚሊዮን ብር ቅጣት አስተላልፏል። የፕሪሚዬር ሊጉ አስተዳዳሪ የሆነው አክሲዮን ማኅበር ቅጣቱን ያስተላለፈው የፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ህጉን ተላልፈዋል በሚል ነው። ከዚህ በተጨማሪ ተጫዋቾች በነብስ ወከፍ 200 ሺህ ብር እንዲቀጡ ተወስኗል።
Read the full story