
የትራምፕ ታሪፍ ለጊዜው ተግባራዊ ሊሆን ይችላል ሲል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ወሰነ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከውጪ የሚገቡትን ታክስ መሰብሰቡን መቀጠል እንደሚችሉ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን የሰጠው የትራምፕ የአለም አቀፍ ታሪፍ በንግድ ፍርድ ቤት ህገ ወጥ ነው ከተባለ ከአንድ ቀን በኋላ ነው።
Read the full story
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከውጪ የሚገቡትን ታክስ መሰብሰቡን መቀጠል እንደሚችሉ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን የሰጠው የትራምፕ የአለም አቀፍ ታሪፍ በንግድ ፍርድ ቤት ህገ ወጥ ነው ከተባለ ከአንድ ቀን በኋላ ነው።
Read the full story