
"ክርስቲያን ነኝ፤ በባህሌ ውስጥ የለም" በዩኬ በወሲባዊ ትንኮሳ የተከሰሰው ኢትዮጵያዊ ስደተኛ
በዩናይትድ ኪንግደም፣ ኢሴክስ ግዛት፣ በኤፒንግ ከተማ ወሲባዊ ትንኮሳዎች ፈጽሟል ተብሎ የተከሰሰው ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ሀዱሽ ገብረ ሥላሴ ቅባቱ "ክርስቲያን ነኝ፤ ባህሌ አይደለም" ሲል የተከሰሰባቸውን ወንጀሎች እንዳልፈጸመ ለፍርድ ቤት ተናገረ።
Read the full story
በዩናይትድ ኪንግደም፣ ኢሴክስ ግዛት፣ በኤፒንግ ከተማ ወሲባዊ ትንኮሳዎች ፈጽሟል ተብሎ የተከሰሰው ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ሀዱሽ ገብረ ሥላሴ ቅባቱ "ክርስቲያን ነኝ፤ ባህሌ አይደለም" ሲል የተከሰሰባቸውን ወንጀሎች እንዳልፈጸመ ለፍርድ ቤት ተናገረ።
Read the full story