የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎችን ያላሟሉ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ቅጣት የሚጥል መመርያ ተዘጋጀ
በቂ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎችን ያላሟሉና የደኅንነት መኮንን ያልቀጠሩ ተቋማት እስከ መቶ ሺሕ ብር ድረስ ቅጣት የሚጥል መመርያ ማዘጋጀቱን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ለሠራተኞቻቸው የአደጋ መከላከልና መቆጣጠር ሥልጠና እንዲሰጥ...
በቂ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎችን ያላሟሉና የደኅንነት መኮንን ያልቀጠሩ ተቋማት እስከ መቶ ሺሕ ብር ድረስ ቅጣት የሚጥል መመርያ ማዘጋጀቱን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ለሠራተኞቻቸው የአደጋ መከላከልና መቆጣጠር ሥልጠና እንዲሰጥ...