የዋሽንግተን እና የቴህራን ዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ
ሁለት የፓኪስታን ባለስልጣናት ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ ከአሜሪካ የ15 ነጥብ ሀሳብ ቀርቦላታል ሲሉ አአሶሸትድ ፕሬስ ገልፀዋል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ሁለት የፓኪስታን ባለስልጣናት ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ ከአሜሪካ የ15 ነጥብ ሀሳብ ቀርቦላታል ሲሉ አአሶሸትድ ፕሬስ ገልፀዋል።


የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ይሱፍ የቀድሞው የታንዛኒያ ፕሬዝደንት ጃክያ ኪክዌቴን የአፍሪካ ቀንድ እና የቀይ ባሕር ልዩ መልዕክተኛ አድርገው ሾመዋል።


በኦማራ ክልል ክልል የታጠቁ አካላት በዘንድሮ የኢትዮጵያ ምርጫ ተሳትፎ ላይ ማስጠንቀቂያ ከሰጡ ከሳምንት በኋ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ምርጫውን ተዓማንነት የሚጎድለው ነው ብሏል፡


ቅንጅቱ በእነዚህ አካባቢዎች የዕጩዎች ደኅንነት ዋስትና እስካላገኘ ድረስ "ይፋዊና የአደባባይ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ከማድረግ እቆጠባለሁ"ብሏል።


Ahead of the introduction of a new national vehicle plate number / format, the Ministry of Transport and Logistics of…

