Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Monday, February 16, 2026

1 stories

New Business Ethiopia·3:00 AM

UN Agency Chief Told Foreign Investors Not to Focus on Risks, Neglect Africa’s Potential

At the opening of the 9th Africa Business Forum today in Addis Ababa, Ethiopia, Claver Gatete, United Nations Under-Secretary-General and…

Sunday, February 15, 2026

7 stories

The Reporter·12:12 AM

የግብርና ፋይናንስ ፍኖተ ካርታ ትግበራ በተያዘው ወር እንደሚጀምር ተገለጸ

የግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውና አርሶ አደሮች መሬታቸውን፣ እንስሳቶቻቸውንና ሀብታቸውን አስይዘው ብድር የሚያገኙበት አገራዊ የግብርና ፋይናንስ መተገበሪያ ፍኖተ ካርታ በማሳያነት፣ በ18...

The Reporter·12:10 AM

የልዩ መለያ QR Code ደረሰኝ ኅትመት ችግር የተፈጠረው በሥርጭት ምክንያት መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታወቀ

ነጋዴዎች ደረሰኙን ለማግኘት ባለመቻላቸው ሥራ መሥራት እንዳልቻሉና ለኪሳራ እየተዳረጉ መሆኑን ተናግረዋል ልዩ መለያ (QR Code) ያረፈበት ደረሰኝ ኅትመት በመዘግየቱ ነጋዴዎች እንዲማረሩ ምክንያት የሆነ ችግር የተፈጠረው...

The Reporter·12:08 AM

ኢትዮጵያ በአራት የአፍሪካ አገሮች የመርከብ ንግድ አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት ልታቋቁም መሆኑ ተገለጸ

1.7 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ለማግኘት እንደታቀደም ተገልጿል በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በትንሹ በአራት የአፍሪካ አገሮች ውስጥ የመርከብ ንግድ አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት ለማቋቋም ማቀዱን፣ የኢትዮጵያ የባህር...

The Reporter·12:07 AM

ምርጫ ቦርድ ያለፉትን የምርጫ ክልልና የምርጫ ጣቢያ አደረጃጀት የተቀመጠበትን ምክንያት ተናገረ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው አገራዊ ምርጫ፣ በአምስተኛውና በስድስተኛው አገራዊ ምርጫዎች የተቀመጠበትን የምርጫ ክልልና የምርጫ ጣቢያ አደረጃጀት የተጠቀመው፣ ለሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ጂአይኤስ ለመሥራት ጊዜ...

The Reporter·12:06 AM

መንግሥት እየደጎመ ያስቀጠለው የስፖርት ዘርፍ ራሱን ችሎ እንዲቆም ፈንድ ሊቋቋምለት ነው

ከ90 በመቶ በላይ በመንግሥት በጀት እየተደገፈ ቀጥሏል የተባለው የስፖርት ዘርፍን ሙሉ በሙሉ ከመንግሥት ድጋፍ ያላቅቀዋል የተባለ የስፖርት ፈንድ ሊቋቋም መሆኑ ተገለጸ፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሥራ...

The Reporter·12:02 AM

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ እንዲካተቱ ያቀረቧቸው ሐሳቦች ተቀባይነት ማግኘታቸው ተገለጸ

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሲያቀርቧቸው የነበሩ ቅሬታዎችን ያካተተ  የማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱን፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ከየካቲት 26 እስከ 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄውን...

The Reporter·12:00 AM

ኢትዮጵያና ሶማሌላንድ በቅርቡ አዲስ ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተገለጸ

Friday, February 13, 2026

1 stories

Shega·12:00 PM

Ethiopia Expands Market-Based FX Policies in Far-Reaching Central Bank Move

Ethiopia’s central bank has clarified that customs “indicative prices” for imports are reference points, not fixed rates, after confusion among banks over a directive from the prior month. By Team ShegaMoody’s affirms Ethiopia’s local currency rating at Caa2, foreign currency at Caa3, citing ongoing debt restructuring and liquidity risks. By Team Shega

Thursday, February 12, 2026

1 stories

New Business Ethiopia·3:00 AM

Ethiopia removes most of forex access restrictions

Taking a bold move the National Bank of Ethiopia (NBE), the central bank in charge of regulating the financial system…

Advertisement
Previous pageNext page