የቀኝ ጽንፈኛው ፓርቲ «አማራጭ ለጀርመን» የመንግሥት ኃላፊነትን የመውሰድ ዝግጅትና ተግዳሮቶቹ
የኤርፉርቱ የAfD ዓመታዊ ጉባኤ በ10 ሺህዎች በሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች ታጆቦ ነው የተካሄደው።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የኤርፉርቱ የAfD ዓመታዊ ጉባኤ በ10 ሺህዎች በሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች ታጆቦ ነው የተካሄደው።

Prime minister says ambitious housing programme will accompany double-digit growth, export expansion and continued subsidies as government seeks to broaden the benefits of economic reforms. Ethiopia plans to build 1.5 million homes over the next five years in an effort to ease the country’s chronic housing shortage, Prime Minister Abiy Ahmed (PhD) told...

ብልጽግና ከ85 በመቶ ወንበር ባለፈ አይወዳደርም በ15 በመቶው ተቃዋሚዎች ብቻቸውን ይወዳደሩ ብለን ተነታርከን ወስነናል” በማለት የፓርቲያቸውን ውሳኔ አሞካሽተዋል፡

Parliament Approves Record Budget as PM Seeks to Wean Economy Off External Support Ethiopia’s parliament has approved a record 2.339 trillion birr federal budget for the 2026/27 fiscal year, with the government relying on an unprecedented increase in tax revenue to finance most of its spending as it seeks to reduce dependence on external funding...
የስነምህዳር ተመራማሪው እንደሚሉት እምቦጭ መጀመሪያ ይታወቅ የነበረው ደቡብ አሜሪካ ላይ ብቻ ነበር።

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከሕዝብ እንደራሴዎች ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ህወሓትም ጭምር ቀልብ ከገዛ. . . ለመነጋገር ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል" አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በምርጫ ቦርድ ሕጋዊ እውቅናው የተሰረዘበት ህወሓት የተግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ካስወገደ በኋላ ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ፍጥጫ ውስጥ ባለበት ጊዜ ነው።

የሱዳን ገለልተኛ ዓለምአቀፍ የእውነታ ፍለጋ ተልዕኮ አል-ኦቤይድና በዙሪያዋ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ አስቸኳይ ምርመራ እንዲያካሂድ የሚጠይቅ ውሳኔ በስምምነት ፀድቋል።

Prime Minister Abiy Ahmed (PhD) and parliamentarian Dessalegn Chanie (PhD) offered contrasting assessments of Ethiopia’s economic situation during a parliamentary session, with the Prime Minister pointing to business expansion, industrial growth, health-sector investments and rising consumption as signs of progress, while the lawmaker warned that inflation...

ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) ከመንግስት ጋር እንዲሠሩ ጥሪ ተደረገላቸው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በተካሄደው አገራዊ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ 15 በመቶ የሚሆነውን ምርጫ የመወዳደሪያ ክልል ለተፎካካሪ...

Hibret Insurance S.C. has registered nearly two million shares with the Ethiopian Capital Market Authority (ECMA), marking another step in the implementation of Ethiopia’s securities registration framework as companies prepare to operate under the country’s emerging capital market regime. The regulator said it approved the insurer’s Registration Statement...
