ሥጋት ያጫረው አዲሱ የኤቦላ ተሐዋሲ
የአፍሪቃ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከላት (CDC ) እጅግ እየተስፋፋ በመጣው ኢቦላ ተሐዋሲ ወጣቶች በዋናነት እየተጠቁ መኾናቸውን ዐሳውቋል ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የአፍሪቃ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከላት (CDC ) እጅግ እየተስፋፋ በመጣው ኢቦላ ተሐዋሲ ወጣቶች በዋናነት እየተጠቁ መኾናቸውን ዐሳውቋል ።



በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት 2' በግዛቱ የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንዲሆን የቀረበን የውሳኔ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ አፀደቀ። ይህ 'ኤችአር 441' የተሰኘው የውሳኔ ሐሳብ የፀደቀው ባለፈው ሳምንት በግዛቲቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተደረገ የድምጽ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ነው።


ጨዋታዎቹ የሚጠናቀቁት ከስድስት ሣምንታት ግድም በኋላ በዩናይትድ ስቴትስ ኒው ጄርሲ ከተማ ውስጥ በሚደረገው የፍጻሜ ግጥሚያ ነው ።


የወጣቶች ዓለም ዝግጅት እንግዳ በዚህ ስራ የተሰማራ ወንድ ወጣት ነው።


ኬንያዉያን በሃገሪቱ የቱሪስት መዳረሻ ከተማ ናንዩኪ ዉስጥ ለአሜሪካዉያን እየተገነባ ያለዉን የኤቦላ ማገገሚያ ማዕከል በመቃወም በጠሩት የጎዳና ላይ አድማ ከፖሊስ ጋር ግጭት ቀስቅሷል።
