Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Saturday, May 30, 2026

10 stories

DW Amharic·11:01 PM

አዲስ አበባ በምርጫ የጥሞና ጊዜ እና የቻምፒዮንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ ድባብ መካከል

አርሰናል በፍጹም ቅጣት ምት በፓሪ ሳንጃርሞ ከመሸነፉ በፊት የምርጫ የጥሞና ጊዜ እና የቻምፒዮንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ የፈጠረው ስሜት በአዲስ አበባ ሲጋጩ ጋዜጠኛ ነጋሽ መሐመድ ታዝቧል።

Birr Metrics·11:26 AM

UN Launches Programme in Ethiopia to Boost Women’s Access to Online Business Tools

The United Nations Economic Commission for Africa has launched a new programme in Ethiopia aimed at expanding women’s access to digital business tools and strengthening participation in the online economy. The initiative, titled *Fostering Digital Entrepreneurship Among Women in Africa*, is led by the UN Economic Commission for Africa’s Technology,...

DW Amharic·9:00 PM

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከመራጮች ቁጥር አንጻር

ከነገ በስቲያ ሰኞ የሚካሄደው የኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመራጮች ብዛት በአፍሪካ ቀዳሚ ከሚባሉት ምርጫዎች አንዱ ለመሆን በቅቷል ፡፡

DW Amharic·9:00 PM

ግጭት ያልራቀው የአማራ ክልል ወጣቶች ስለ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ምርጫ ምን ይላሉ?

የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት የሚካሄደውን ሰባተኛውን ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በአማራ ክልል የሚገኙ ወጣቶች በተስፋ እና በስጋት ውስጥ ሆነው እየጠበቁት ይገኛሉ።

DW Amharic·9:00 PM

የአማራ ፋኖ የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ገደብ ሥራ ስለማወኩ መረጃ እንዳልደረሰው ምርጫ ቦርድ ገለፀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ በአዲስ አበባ ለሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ስለ ምርጫው ሂደት እና ዝግጅት ገለፃ ተደርጓል ብለዋል።

DW Amharic·9:00 PM

በኢትዮጵያ ምርጫ ውስጥ የሴቶችን ጥቅም እና ፍላጎት የሚያንጸባርቅ ድምጽ ይሰማል?

በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ ግጭቶችና የጸጥታ መደፍረሶች ዋንኛ ተዋናይ ባይሆኑም ቀዳሚ ተጎጂዎች እናቶች እና ሴቶች ናቸው።

DW Amharic·8:00 PM

ስድስተኛው ምርጫ በግጭት የዘገየባት የካማሺ ዞን ነዋሪዎች ስለ ሰኞ ድምጽ አሰጣጥ ምን ይላሉ?

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ በምትገኘው ካማሺ ዞን ስድስተኛው ጠቅላላ ምርጫየተካሔደው በግጭት ምክንያት ዘግይቶ ነበር።

DW Amharic·8:00 PM

የኢትዮጵያ ሰባተኛ ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ ከተማ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ለሚካሄድ ብሔራዊ ምርጫ ዝግጅት ማጠናቀቁን የአከባቢው የምርጫ ቦርድ ማስተባበሪያ አስታወቀ

DW Amharic·8:00 PM

ለኢጋድ ታዛቢዎች ገለጻ ተደረገ- ኬንያታ ሰላማዊ ምርጫ እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

የአፍሪካ ኅብረት እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ልዑካን በመጪው ሰኞ የሚካሔደውን የኢትዮጵያ ምርጫ ይታዘባሉ።

DW Amharic·5:00 PM

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የኢቦላ ወረርሽን ወደተቀሰቀሰባት ዲሞክራቲክ ኮንጎ አመሩ

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የኢቦላ ማዕከል በሆነችው የምስራቅ ኮንጎ ኢቱሪ ግዛት ዛሬ ገብተዋል ።

Advertisement
Previous pageNext page