የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ ሂደት በጎዴ
ከወራት በኋላ ትናንት ጠቅላይ ሚንስትር አብይ እና የፕሮጀክቱ ባለቤት አሊኮ ዳንጎቴ የፕሮጀክቱን ሂደት ተመልክተዋል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ከወራት በኋላ ትናንት ጠቅላይ ሚንስትር አብይ እና የፕሮጀክቱ ባለቤት አሊኮ ዳንጎቴ የፕሮጀክቱን ሂደት ተመልክተዋል።


ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓም ለሚካሄደው ሰባተኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅቶች እንደቀጠሉ ነው።


የሱዳን ጦር ከኢትዮጵያ በሚዋሰነው ብሉ ናይል ግዛት የምትገኝ ኾር ሐሳን የተባለች ስልታዊ ከተማ እንደተቆጣጠረ ባለፈው አርብ አስታውቋል።

Ethiopia says it has relaunched work on the Awash–Kombolcha–Hara Gebeya railway, reviving one of the country’s most important unfinished transport corridors after years of delay caused by the northern conflict, contract disputes and damage to project infrastructure. The 392-kilometre electric railway, which links Awash in central Ethiopia with Kombolcha and...

እንወያይ፤ የመናገር ነጻነት እና የጋዜጠኝነት ፈተናዎች በኢትዮጵያ

Ethiopia will reset the benchmark used to measure its economy by September 2026, in a move officials say will significantly reshape how national output, regional production and sectoral activity are captured in official statistics. The Ministry of Planning and Development announced the decision on Monday at a high-level summit on statistical sovereignty...

ምንም እንኳን ሶማሊላንድ የተረጋጋች ብትባልም ከውስጣዊ ውዝግብ እና ቁርቁስ ግን አልራቀችም።

