ኢሰመኮ ለአዲሱ በጀት ዓመት ያቀረበው...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

ተጨማሪ 9.7 ቢሊዮን ጠይቋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለምርጫ ሥራው ከለጋሽ አካላት ይገኛል በሚል በዕቅድ ይዞት የነበረው ገንዘብ ባለመገኘቱ፣ አብዛኛው ወጪ በመንግሥት መሸፈኑን አስታወቀ፡፡ የምርጫ ቦርድ...

በኢትዮጵያ ለረዥም ዓመታት ያህል ሳይካሄድ የቆየው የአካባቢ ምርጫ፣ ለመልካም አስተዳደር ምንጭ በመሆኑ በጠንካራ ሕጋዊ መሠረት ወቅቱን ጠብቆ ሊካሄድ እንደሚገባው ተገለጸ፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ በ2005 ዓ.ም....

የአጀንዳ ማርቀቅ ሥራው በረቂቅ ደረጃ መጠናቀቁ ተገልጿል የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣይ በጀት ዓመት ለሚያከናውናቸው ሥራዎች 2.6 ቢሊዮን ብር በጀት እንደሚያስፈልገው ለፓርላማ አስታወቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር...


ከስድስት ዓመታት በላይ ከፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እስከ የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ በተደረገ ክርክር፣ በሰበር ሰሚ ችሎት የመጨረሻ ፍርድ ተሰጥቶበት አፈጻጸም የተከፈተበት ኮስሞ...

ህወሓት ከስድስት ዓመታት በፊት በትግራይ ክልል የነበረውን ምክር ቤት ወደ ሥራ ከመለሠ ወዲህ በክልሉ "ለሽግግር የሚጠቅሙ" ወሳኝ ያላቸው ተግባራት እየተሠሩ መሆኑን ገለፀ።

Ethiopia has called for urgent reforms to debt restructuring mechanisms for developing and low income nations, arguing that current procedures place excessive strain on their financial systems. The appeal came during the BRICS Foreign Ministers’ Meeting held May 14–15, 2026, in New Delhi. Ethiopia, which joined BRICS in January 2024, has been managing a...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የስራ ጊዜ ማብቃት

Sidama Bank S.C. has signed a correspondent banking agreement with Equity Bank Kenya, in a move that links the Ethiopian lender to one of east Africa’s largest financial institutions. The agreement establishes a formal banking relationship that enables cross-border services including international money transfers, trade finance operations, and foreign...
