የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የመረጃ ተደራሽነት ላይ የተሰጡ አስተያየቶች
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሂደቱ የሚጠናከረው "ሰዎች ያለገደብ፣ ያለምንም ፍራቻ ስሜታቸውን እንዲገልፁ ስናስችላቸው ነው" በሚል የውይይቱን ውሎ በተመለከተ ጥንቃቄ መውሰዱን አስታውቋል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሂደቱ የሚጠናከረው "ሰዎች ያለገደብ፣ ያለምንም ፍራቻ ስሜታቸውን እንዲገልፁ ስናስችላቸው ነው" በሚል የውይይቱን ውሎ በተመለከተ ጥንቃቄ መውሰዱን አስታውቋል።

የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የአዳሪ ትምህርት ቤቶቹን "ከንድፈ ሀሳብ ባለፈ በተግባር እየሰሩ የሚማሩ ተማሪዎች የሚፈሩበትና የወደፊቷን ኢትዮጵያ የምንቀርፅበት ነው" ብለዋል።

በትግራይ ክልል በተለያዩ የአገር ውስጥ መጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ተፈናቃዮች በመሰረታዊ የእለት ተእለት መገልገያ እጦት ከፍተኛ ችግር ውስጥ ስለመግባታቸው እየተነገረ ነው፡፡

ኢትዮጵያን እናድን መድረክ እንዳመለከተው፣በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ሃገራዊ ምክክር፣ከሌሎች ስኬታማ አገሮች ተሞክሮ አንፃር ሲታይ፣ በርካታ ግድፈቶች ታይተውበታል።

84 ኪ.ሜ የሚረዝመው እና 66 ኪ.ሜ በሚሰፋው ጣና ሐይቅ፤ የእንቦጭ አረም የሀይቁን አካል በመሸፈን በሐይቁ ብዝሃ-ህይወት ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል፤ የዉኃ ትራንስፖርት ስራንም እየፈተነ ነዉ።


Africa’s young population is often described as its greatest economic opportunity. But the latest African Youth Survey suggests that the continent’s youth are becoming increasingly focused on a more immediate question: whether economies can deliver jobs, affordability and a better standard of living. The survey, founded by South African industrialist Ivor...

The Ethiopian Cooperative Commission said the cooperative sector expanded its capital base by 21.74 billion birr during the 2025/26 fiscal year, representing a 56.6 percent increase compared with the previous year, as efforts to strengthen and modernise cooperative societies continued. The commission reported improvements across several key performance...


በኤል ኒኖ ምክንያት ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚገባው የውሃ መጠን "ከሚጠበቀው በታች" መሆኑን እና በዚሁም ምክንያት የግድቡን "ሙሉ አቅም በመጠቀም" ኃይል ለማመንጨት ተይዞ የነበረው ዕቅድ አለመሳካቱን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ተናገሩ። ሱዳን ኢትዮጵያ ላይ ክስ ያሰማችበት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት የተቋረጠውም በአገሪቱ ባለው ጦርነት "መሠረተ ልማቱን ስላወደሙት" እንደሆነም ገልጸዋል።
