የኢትዮጵያ አየር መንገድ በነዳጅ እጥረት...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

ወር ከ15 እስከ 20 ቢሊዮን ብር ለነዳጅ ለመደጎም መገደዱን የገለጸው የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች “ቅድሚያ የማይሰጣቸው ጉዞዎች እንዲሰርዙ” መክሯል።


እንደ ፌስቡክ፣ ዩቲዩብ እና ቲኮክ ያሉ ዲጅታል መድረኮች ለተግባቦት ብቻ የሚያገለግሉ መሳሪያዎች ብቻ አይደሉም። ትኩረታችንን ለመሳብ እና ይዞ ለማቆየት ጭምር የተነደፉ ናቸው።


አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ የሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ነዋሪ የዛሬ ሶስት ዓመት ግድም ከተማ አስተዳደሩ በርካታ ቤቶችን የከተማዋ ፕላን ጋር ተጣርዟል

በሕገወጦች ላይ ዕርምጃ የሚወስድ ልዩ ክፍል መቋቋሙ ተገልጿል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ...

የዛሬው መድረክ ተሳታፊዎች፣ በምክክሩ ተገቢነት እንደሚያምኑ፣ ሆኖም ሥራው እዚያው ትግራይ ክልል ውስጥ መደረግ እንዳለበት ገልፀዋል።

የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት በዓለም አቀፍ ነዳጅ ዋጋ ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረና የአቅርቦት ሰንሰለቶች መቋረጥን እየፈጠረ ቢሆንም፣ መንግሥት በሚወስዳቸው የመቆጣጠሪያ ዕርምጃዎች እንደሚወስንና ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ...

በሀዋሳ ነዳጅ ለመቅዳት ሠልፍ ይዘው ከቆሙ አምስት ቀናት እንደሆናቸው ለዶቼ ቬለ የተናገሩ ሁለት አሽከርካሪዎች “ እኛ ቤተሰብ ነው የምናስተዳድረው
