በዋግ ህምራ ዞን በእደ ጥበብ ባለሙያዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችና መፈናቀል መጨመር
የጥቃቱ ሰለባዎች ጉዳዩ የአንድ ወረዳ ብቻ ሳይሆን በጋዚብላ፣ ደሀና፣ ዛታ፣ ሰቆጣና ዝቋላ ወረዳዎች በስፋት የሚታይ መሆኑን ያስረዳሉ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የጥቃቱ ሰለባዎች ጉዳዩ የአንድ ወረዳ ብቻ ሳይሆን በጋዚብላ፣ ደሀና፣ ዛታ፣ ሰቆጣና ዝቋላ ወረዳዎች በስፋት የሚታይ መሆኑን ያስረዳሉ።

በአደጋው በወደሙት ሶቆች የተጎዳውን ንብረት መጠን እና የእርደጋውን መንስዔ የማጥራት ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውም ተገልጧል

ለረጅም ጊዜ የሱዳን ፣ የጅቡቲ እና የሶማሌ ላንድ በሮችን በመውጫነት ሲጠቀሙ የቆዩ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን አትዮ ኬኒያ ተጨማሪ የፍልሰተኞች መስመር እየሆነ ይገኛል ፡፡

ይሄ የቪዛ ገንዘብ ዋስትና አዲስ ቪዛ አመልካቾች ላይ ብቻ ነው ተፈጻሚ የሚሆነው።

የነዳጅ ግብይት መንግስት ባስቀመጠው ታሪፍ መሰረት እንዲከናወን የኢትዮጵያ መንግስት አሳስቧል። ያም ሆኖ ችግሩ ከዓቅም በላይ መሆኑን ነዋሪዎች እየገለጹ ነው።





‹‹ውሳኔው መመርያውን መሠረት በማድረግ ተግባራዊ የተደረገ ነው›› የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ‹‹ውሳኔው ትክክል አይደለም›› አዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበር የአቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በአቃቂ...
