“የሴቶች ብርቱ የጦርነት ተጋላጭነት እልባት ይሻል” ኦፌኮ
ኦፌኮ ዓለማቀፉን የሴቶች ቀን የዘከረዉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) “ሴቶች የሰላምና የዲሞክራሲ ምሰሶዎች ናቸው” በሚል መሪ ሃሳብ ባዘጋጀው መርሃ-ግብር፣ እለቱን ዘክሯል፡፡

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ኦፌኮ ዓለማቀፉን የሴቶች ቀን የዘከረዉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) “ሴቶች የሰላምና የዲሞክራሲ ምሰሶዎች ናቸው” በሚል መሪ ሃሳብ ባዘጋጀው መርሃ-ግብር፣ እለቱን ዘክሯል፡፡

By BEHAK – Non-governmental organizations operate in environments defined by complexity, scrutiny, and high expectations. Across Africa, NGOs deliver essential…

ጎጎት ፓርቲ መግለጫዉን ያወጣዉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልና ምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስተዳድር ህዝቡን ከተደጋጋሚ የታጣቂዎች ጥቃት መከላከል ባለመቻላቸው መሆኑን ገልጸዋል።

አዲስ አበባ በሚገኘዉ የአፍሪካ ሕብረት በተከበረው ዓለምአቀፉ የሴቶች ቀን የተቋሙ ሴት ሰራተኞች ተገኝተዋል። ሴቶች ተገቢ ስፍራቸውን እንዲይዙ እየተደረገ ባለው ጥረት ላይ ውይይት ተደርጓል።

የስፖርት ዝግጅት

ጀርመን ሌላው በአፍሪካ ቀንድ ያላት የፖሊሲ አቅጣጫ የኢኮኖሚ ትብብር እና ኢንቨስትመንት ነው። ሀገሪቱ ከአፍሪካ አገሮች ጋር ጠንካራ የኢኮኖሚ ሽርክና ትፈልጋለች።

በደላንታ ወረዳ የኦፓል ማዕድን አምራቾች በሰላም እጦት ምክንያት ስጋት ውስጥ ነን አሉ። የሰላሙ ሁኔታ በጣም አሳሳቢ በመሆኑ የኦፓል አምራቾች በሚፈልጉት መንገድ እያመረቱ አይደለም።
