የዓድዋ ድል ከዓመት ዓመት እንዴት እየተከበረ ነው?
የዓድዋ ድል 130 ኛው ዓመት ክብረ-በዓል አዲስ አበባ ውስጥ በተገነባዉ የድሉ መታሰቢያ ማዕከል ተከብሯል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የዓድዋ ድል 130 ኛው ዓመት ክብረ-በዓል አዲስ አበባ ውስጥ በተገነባዉ የድሉ መታሰቢያ ማዕከል ተከብሯል።

በአንፊልድ ስታዲየም በተደረገው እጅግ አስደሳች የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ግጥምያ፣ ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን አምስት ለሁለት በሆነ ሰፊ ውጤት በመርታት ለደጋፊዎቹ የጎል ድግስ አሳይቷል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሺርካ ወረዳ ጃዊ ቀበሌ በንጹሃን ዜጎች ላይ የደረሰውን የጅምላ እልቂት አወገዘች፡፡

የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ ከተገደሉ በኋላ ኢራን ሦስት አባላት ያሉት የሽግግር ምክር ቤት ሀገሪቱን በጊዜያዊነት እንዲመራ ማዋቀሯን ይፋ አደረገች።

ኢራን በበኩሏ ወደ እስራኤል እና በመካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ሠፈሮች እና «ጥቅሞች» ያለቻቸውን ዒላማ ማድረጓን አስታውቃለች።


የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የአየር መንገድ ኩባንያዎች ወደ ቀጠናው የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ ሰርዘዋል።


