በዩክሬን ወታደሮች ለመመልመል የሚደረግ ጥረት ወደ ግጭት እያመራ መሆኑ ተገለፀ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

The National Bank of Ethiopia is busy again. Four years ago, it was scrambling to contain inflation that was racing towards 30 percent. Alarmed by rapid credit expansion that threatened to fuel even higher prices, the central bank reached for one of its most forceful tools: a 14 percent cap on annual loan growth. Today,...


Meftihe Microfinance S.C., MZ Tech, and Arifpay Financial Technologies S.C. have officially launched Kisse, a new agent-powered digital lending platform...


ግብፅ እና ኤርትራ የቀይ ባሕር "ደኅንነት እና አስተዳደር የሚመለከተው የጠረፉን አገራት ብቻ" እንደሆነ ገለጹ። የጠረፉ አካል ያልሆኑ አገራት ቀይ ባሕርን "በሕገ ወጥ መንገድ ለመቆጣጠር የሚደረጉት ሙከራ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ ነው" ሲሉም አቋማቸውን አንጸባርቀዋል። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቅርቡ በግብፅ ያደረጉት ጉብኝት “ፍሬያማ” እንደነበርም ተመልክቷል።


ከአራት ዓመት ሂደት በኋላ ረቡዕ ዕለት የመጨረሻውን ጉባኤ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ያካሄደው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ ባለፉት ቀናት ውስጥ "ምክክሩን ለማስጀመር እክል" ገጥሞታል መባሉን አስተባበለ። ባለፉት ሦስት ቀናት ለአራት ሺህዎቹ የጉባኤው ተሳታፊዎች ስለ ሒደቱ ገለጻዎችን መሰጠቱን እና ከነገ ሰኞ አንስቶ "መቶ በመቶ" ወደ ሥራ እንደሚገባ ዋና ኮሚሽነሩ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።


