በእስራኤል እስር ቤቶች ወሲባዊ ጥቃት እንደተፈጸመባቸው ይፋ ያወጡ ፍልስጤማውያን
በቅርቡ በእስራኤል እስር ቤቶች ውስጥ የሚገኙ እስረኞች አያያዝን በተመለከተ በወጡ ሪፖርቶች ላይ የተገለጸውን ዓይነት ድብደባ እና የወሲብ ጥቃት እንደተፈጸመባቸው ፍልስጤማውያን ለቢቢሲ ተናገሩ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በቅርቡ በእስራኤል እስር ቤቶች ውስጥ የሚገኙ እስረኞች አያያዝን በተመለከተ በወጡ ሪፖርቶች ላይ የተገለጸውን ዓይነት ድብደባ እና የወሲብ ጥቃት እንደተፈጸመባቸው ፍልስጤማውያን ለቢቢሲ ተናገሩ።




ግብፅ ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ጋር ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት ላይ ከመድረስ በስተቀር ሌላ ምንም ዓይነት "ችግር እንደሌለባት" ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ተናገሩ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት ግብፅ ውስጥ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የሩሲያ እና የአፍሪካ የትብብር መድረክ የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ካይሮ ከሚገኙ የአፍሪካ አገራት ልዑካን ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ መሆኑ ተዘግቧል።
