በጣልያን ተራራ በሺዎች የሚቆጠሩ የዳያኖሰር የእግር ዱካዎች ተገኙ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day



የአሜሪካ መንግሥት ከሦስት ዓመት በፊት ኢትዮጵያውያን በጊዜያዊ የሕግ ጥበቃ በአገሪቱ ውስጥ እንዲኖሩ የፈቀደበትን አሠራር እንዲያከትም ወስኗል። ላለፉት ዓመታት ለኢትዮጵያውያን ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሰጥ የነበረው ይህ ጊዜያዊ የሕግ ጥበቃ በመነሳቱ ከለላው የነበራቸው ኢትዮጵያውያን በሁለት ወራት ከአሜሪካ መውጣት ይጠበቅባቸዋል። ለመሆኑ የኢትዮጵያዊያኑ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል? ምንስ አማራጭ አላቸው?

