በናይጄሪያ አንድ ፓስተር እና ሙሽራ ከነሚዜዎቿ በታጣቂዎች ታገቱ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day






በአሜሪካ ሁለት የብሔራዊ ዘብ አባላት ረቡዕ ዕለት በዋይት ሐውስ አቅራቢያ ከአንድ አፍጋኒስታናዊ ስደተኛ በተተኮሰባቸው ጥይት ተመትተው የአንዷ ሕይወት ሲያልፍ ሌላኛው የሕክምና ክትትል እየተደረገለት ነው። ይህንን ጥቃት ተከትሎም ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ከሦስተኛው ዓለም” የሚመጡ ስደተኞችን “በቋሚነት እንደሚያግዱ” ተናግረዋል። ከ19 አገራት መጥተው የመኖሪያ እና የሥራ ፈቃድ ያገኙ ግለሰቦች ሰነድም ዳግም ፍተሻ እንዲደረግበት ታዟል።



