Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Friday, July 17, 2026

2 stories

BBC Amharic·6:59 AM

ሆርሙዝ ወሽመጥን በመተካት ነዳጅ እና ጋዝ የሚተላለፍባቸው አማራጭ መስመሮች አሉ?

StockMarket.et·3:00 AM

National Bank of Ethiopia Digitizes Account Number Issuance for New Importers and Exporters

The National Bank of Ethiopia (NBE), in collaboration with the Ethiopia Customs Commission, has launched a new digital service that...

Thursday, July 16, 2026

8 stories

DW Amharic·9:03 PM

የኢትዮጵያ የወደብና የቀይ ባህር ወሰን ጥያቄ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከምንም በላይ ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ ያደረጋት የውስጥ ግጭት-ሽኩቻው መሆኑን ገልጸዋል፡፡

Birr Metrics·6:13 PM

Africa Finance Corporation Assesses Financing for Addis Ababa Housing Projects

The Africa Finance Corporation (AFC) is conducting an assessment that could pave the way for providing concessional financing for housing projects in Addis Ababa, the city’s Finance Bureau said on Thursday, as Ethiopia seeks to tackle a chronic urban housing shortage. A delegation of senior AFC executives visited the Addis Ababa City Administration Finance...

DW Amharic·9:03 PM

የእንግሊዝና የአርጀንቲና የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ እና የፍጻሜው ግጥሚያ

የዛሬ አራት ዓመቱን የዓለም እግር ኳስ ጨዋታ ዋንጫ የበላችው አርጀንቲና ዘንድሮም ታሳካው ይሆን ?

DW Amharic·9:03 PM

ኢትዮጵያ ለሁለተኛ ጊዜ የቀረበችበት 61ኛዉ ዓለም አቀፉ ቬኒስ ቢናሌ

በቬኒስያዉ ዓዉደርዕይ 13 የአፍሪቃ ሃገራት፤ኢትዮጵያ፤ካሜሩን፤ ዲሞክራቲክ ኮንጎ፤ ግብፅ፤ ጊኒ፤ ኢኳቶርያል ጊኒ፤ሞሮኮ፤ ሴኔጋል፤ሴራሊዮን፤ ሶማልያ፤ ዩጋንዳ ታንዛንያና ዜምባቤ ተካፋይ ናቸዉ።

DW Amharic·9:03 PM

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው መጀመር፣ አካሄድ እና ውጤቱ ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት

የኢህአፓ ፕሬዝዳንት "ታጣቂዎች ወደ ምክክሩ አልመጡም፣ ብዘ የፖለቲካ እሥረኞች አሉ፣ የውይይቱ ተሳታፊዎች ላይም ጥያቄዎች አሉን እና ዋና የፖለቲካ ኃይሎችም አልተሳተፉም። ሲሉ ተችተዋል።

DW Amharic·8:02 PM

የምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች ስለ ምክክሩ ያላቸው ተስፋ እና የሚጠብቁት ውጤት

በላይነህ ሲሳይ ከአማራ ክልል የመጣ ተሳታፊ ነው። ሕገ መንግሥት ላይ በቂ እና ለሁሉም የሚስማማ የሕዝብ ትድድር መርህ ያለው ማሻሻያ ይደረጋል የሚል እምነት ይዟል።

DW Amharic·8:02 PM

አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በተመለከተ የወሰደችው የፖሊሲ ለውጥ

የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደኅንነት መምሪያ መሥሪያ ቤት፣ ለኢትዮጵያ ጊዜያዊ ጥበቃ የሚደረግበት ሁኔታ (ቲፒኤስ) መቋረጡን አስታውቋል።

DW Amharic·7:03 PM

ስለሀገራዊ ምክክሩ የተፈናቃዮች አስተያየት

"ዞሮ ዞሮ የጠፋው ጠፍቷል፤ መልሶ የጠፋው ነገር ስለማይገኝ ለወደፊቱም እየቀጠለ እንዳይሄድ መወያየቱ ጥሩ ነው። ግን ለወደፊት እንዳይቀጥል የማድረግ አቅም መንግስት አብሮ ሲኖረው ነበረ»

Advertisement
Previous pageNext page