BBC Amharic·7:31 AMበ18 ወራት 40 የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ሲገደሉ፣ ከ200 በላይ ጉዳት ደረሰባቸውበአንድ ዓመት ከስድስት ወር ውስጥ 40 የሚሆኑ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ሲገደሉ፣ ከ200 በላይ የሚሆኑት እገታን ጨምሮ ሌሎች ጉዳቶች እንደደረሰባቸው አንድ የአሽከርካሪዎች ማኅበር ለቢቢሲ ገለጸ።