የተገኘውን አገራዊ የምክክር ዕድል በኃላፊነት...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ጨዋት ዛሬ ማምሻውን ኢንግላንድ ከአርጀንቲና በሚያደርጉት ግጥሚያ ይቀጥላል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በተጀመረው ሀገራዊ ምክክር የመጨረሻ ጉባኤ መክፈቻ ላይ በአገሪቱ ሕገ መንግሥት ላይ ማሻሻያ ሊኖር እንደሚችል ፍንጭ ሰጡ። ከአራት ዓመታት በላይ በዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ አጀንዳ ሲያሰባስብ እና ተወያዮችን ሲያስመርጥ የቆየው ሀገራዊ ምክር ኮሚሽን የመጨረሻውን ምክክር የሚያደርግበትን ጉባኤ ዛሬ ረብዑ ሐምሌ 8 2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ ላይ ተጀምሯል።

Ethiopia has been ranked 37th in Travel And Tour World’s (TTW) list of the Top 50 Food Destinations Around the World for 2026, recognised for its traditional cuisine, coffee culture and culinary heritage. The ranking placed Mexico first, followed by Italy and Spain, with Japan and India completing the top five. The list assessed destinations...


Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) will establish the Lanxiang International Vocational Training Centre through a partnership with ATTA Trading PLC, aiming to expand industry-focused technical training in Ethiopia. The centre will be based on the vocational training approach associated with Shandong Lanxiang Vocational School in China,...


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በንግድ ባንኮች ላይ ተጥሎ የቆየውን ዓመታዊ የብድር ዕድገት ገደብ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱና የብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ወለድን ወደ 16 በመቶ ማሳደጉ፣ በግል...

የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከአራት ሺሕ በላይ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚሳተፉበት፣ ከ22 ቀናት እስከ አንድ ወር የሚቆይ ጉባዔ፣ ከዛሬ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም....

ሥራ ሲጀምር ከነበረው 50 ሚሊዮን ዶላር ካፒታል ከግማሽ በላይ መቀነሱን ገለጸ በመንግሥትና በግል ዘርፍ ትብብር የተቋቋመው የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አክሲዮን ማኅበር፣ ባለፉት አሥር ዓመታት በፀጥታ...
