በሱዳን ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ህጻናት በምግብ እጥረት መሞታቸውን የህክምና ባለሙያዎች ተናገሩ
በጦርነት በተጎዳችው ሱዳን፤ ምስራቃዊ ዳርፉር ግዛት በሚገኝ የስደተኞች ካምፕ በተፈጠረ ከባድ የምግብ እጥረት ምክንያት ባለፈው ወር 13 ህፃናት መሞታቸውን የህክምና ባለሙያዎች ገለጹ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
እስራኤል በወረራ በያዘችው ዌስትባንክ ላይ በወታደሮቿ የሚደርሱ መፈናቀሎችና ጥቃቶችን እንዲሁም የፍልስጤማውያኑን ትግል ላይ ያነጣጠረው 'ኖ አዘር ላንድ' የሚለው ፊልም ላይ ተሳታፊ የነበረው ፍልስጤማዊ በእስራኤላዊ ሰፋሪ መገደሉ ተነገረ።






