የቴሌግራም መስራች እና ኃላፊ ለወለዳቸው ከመቶ በላይ ልጆቹ ሃብቱን ሊያወርስ ነው
በዓለማችን ታዋቂ ከሆኑ የመረጃ መለዋወጫ መተግበሪያዎች አንዱ የሆነው ቴሌግራም መስራች እና ኃላፊ ፓቬል ዱሮቭ ለወለዳቸው ከ100 በላይ ልጆቹ 13.9 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ሃብቱን ሊያወርስ እንደሆነ አስታወቀ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በዓለማችን ታዋቂ ከሆኑ የመረጃ መለዋወጫ መተግበሪያዎች አንዱ የሆነው ቴሌግራም መስራች እና ኃላፊ ፓቬል ዱሮቭ ለወለዳቸው ከ100 በላይ ልጆቹ 13.9 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ሃብቱን ሊያወርስ እንደሆነ አስታወቀ።







ኢትዮጵያ ውስጥ በችርቻሮ ንግድ ላይ መሰማራት በሚፈልጉ የውጭ ባለሀብቶች ላይ ተጥሎ የነበረው አምስት ሱፐርማርኬት ወይም ሁለት ሀይፐርማርኬት የማቋቋም ቅድመ ሁኔታ ተነስቶ፤ "2.5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ካፒታል ማስመዝገብ" በሚል ተተካ።

አወዛጋቢው እና በዘር ተኮር ጉዳዮች ላይ በሚደረጉ ክርክሮች ስሙ የሚነሳው የደቡብ አፍሪካ ፖለቲከኛ ጁሊየስ ማሌማ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም እንዳይገባ ተከለከለ።

በቅርቡ የወጣው የስትሮው ፊልምን ጨምሮ በበርካታ ፊልሞች የሚታወቀው የፊልም ጸሐፊ፣ ዳይሬክተር እና ተዋናይ ታይለር ፔሪ አንድ ተዋናይ ወሲባዊ ጥቃት አድርሶብኛል ሲል ክስ መሰረተበት።
