Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Wednesday, May 14, 2025

8 stories

BBC Amharic·7:00 AM

ጡት የሚያሳድጉ ኢምፕላንቶች ምን ስለሚያስከትሉ ነው ብዙ ሴቶች ከሰውነታቸው እያስወጧቸው ያሉት?

The Reporter·9:06 AM

መንግሥት የሚመርጠው ለረጅም ጊዜ የሚመጡ ኢንቨስተሮችን መሆኑን አስታወቀ

ወደ ሥራ የገቡ ኢንቨስተሮች የገጠሟቸውን ችግሮች ተናግረዋል በሳሙኤል አባተ መንግሥት ለአጭር ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ከሚመጡ ይልቅ ለረጅም ጊዜ የሚመጡ ኢንቨስተሮች ቅድሚያ የሚሰጣቸውና ምርጫውም እንደሆኑ አስታወቀ፡፡ መንግሥት ይኸንን ያለው ግንቦት 4 እና 5 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል በተደረገ ውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ ‹‹በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ›› በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀው የኢንቨስትመንት ጉባዔ ከተለያዩ አገሮች የመጡ በንግድና በኢንቨስትመንት ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች፣ ባለሙያዎች፣...

The Reporter·9:01 AM

ሲንቄ ባንክን ጨምሮ አሥር ድርጅቶችን በአንድ ጥላ ሥር የሚያስተዳድር ‹‹ሲንቄ ግሩፕ›› ሊመሠረት ነው

ሲንቄ ባንክን ጨምሮ ሌሎች በፋይናንስ አገልግሎት ዙሪያ የሚሠሩ አዳዲስ ኩባንያዎችን አካቶ በአንድ ጥላ ሥር የሚያስተዳድር ‹‹ሲንቄ ግሩፕ›› የተሰኘ ትልቅ ተቋም ሊመሠረት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ሪፖርተር ከሲንቄ...

The Reporter·9:00 AM

በዩኒቨርሲቲዎች ላይ የወጣው አስገዳጅ መመርያ...

The Reporter·9:00 AM

ዲኤችኤል ኢትዮጵያ ለሠራተኞቹ የ35 በመቶ...

The Reporter·9:00 AM

የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ...

The Reporter·9:00 AM

የሦስት ክልሎች መምህራን ሥልጠና ሳይወስዱ...

The Reporter·8:13 AM

የተጀመረው አገራዊ ምክክር ውጤታማ እንዲሆን የሃይማኖት አባቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

ኢትዮጵያ አገራዊ መግባባትን ለማምጣት የጀመረችው አገራዊ ምክክር ውጤታማ እንዲሆን የሃይማኖት አባቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን፣ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡  ፕሬዚዳንቱ ይህን የተናገሩት በደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው...

Tuesday, May 13, 2025

2 stories

Shega·7:00 PM

Ethiopia Clinches $1.6 Billion in Planned Investments at High-Level Business Forum

With 97% accuracy in Amharic speech recognition, Hasab AI is blending open-source frameworks with proprietary models tailored to local dialects to unlock a new stage for Ethiopian speech technology. By Etenat AwolEthio telecom is making a push into Ethiopia’s e-commerce space with the launch of Zemen Gebeya, a full-fledged digital marketplace integrated into the telebirr SuperApp. By Munir Shemsu

BBC Amharic·2:51 PM

የጤና ባለሙያዎች የጠሩት ከፊል የሥራ ማቆም አድማ መጀመሩን ተናገሩ

የደሞዝ እና ጥቅማ ጥቅም ጥያቄ በማንሳት ለመንግሥት የሰላሳ ቀናት የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ጊዜ ሰጥተው የነበሩት የጤና ባለሙያዎች ምላሽ ባለማግኘታቸው ከፊል የሥራ ማቆም አድማ መምታታቸውን ለቢቢሲ ተናገሩ። ባለሙያዎች ከጥቂት "የተመረጡ የሕክምና ክፍሎች" ውጪ ያሉ ክፍሎች የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ከዛሬ ግንቦት 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራ ማቆማቸውን ገልፀዋል።

Advertisement
Previous pageNext page