በአቤዶንጎሮ ወረዳ በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎች ቅሬታ
የአቤዶንጎሮ ወረዳ ቡሳ ጎኖፋ ወይም የአደጋ ስጋ ስራ አመራር ጽ/ቤት በበኩሉ በግጭት ምክንያት ሎምጫ በተባለው የወዳው ቀበሌ መኖርያ ቤታቸው ለወደመባቸው ነዋሪዎች ድጋፍ ማድረጉን አመልክቷል

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የአቤዶንጎሮ ወረዳ ቡሳ ጎኖፋ ወይም የአደጋ ስጋ ስራ አመራር ጽ/ቤት በበኩሉ በግጭት ምክንያት ሎምጫ በተባለው የወዳው ቀበሌ መኖርያ ቤታቸው ለወደመባቸው ነዋሪዎች ድጋፍ ማድረጉን አመልክቷል

Ethiopia’s hospitality and tourism industry is set to gain new channels for professional training, knowledge exchange and business tourism under a three-year cooperation agreement with Kenyan tourism organisations. The African Association of Hospitality and Tourism Professionals Association (AAHTPA) has signed a memorandum of understanding with Kenya’s...

ኦባሳንጆ ወደ መቀሌ የተጓዙት ለምን ዓላማ እንደሆነ እና ከትግራይ ክልል መሪዎች ጋር በምን ጉዳይ እንደመከሩ ከኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥትም ሆነ ከአፍሪካ ሕብረት የተባለ ነገር የለም

The UN agency says governments finance less than 41 percent of health spending on average as debt-service costs rise and external aid declines. African governments need to establish multi-year funding agreements between finance and health ministries to address a growing squeeze on healthcare budgets as debt pressures rise and external aid declines, the UN...

አቶ እስክንድር ነጋ የተሰጣቸውን ኃላፊነት ያልተቀበሉት በውስጥ እና ረዣዥም ባሏቸው የውጭ ኃይሎች ጫና ምክንያት ከአመራርነት በመገፋቴ ነው ብለዋል።

Ethiopia’s headline inflation rate for July 2026 was 15.3%, up from 11.7% in April and 9.4% in March, according to the Ethiopian Statistical Service (ESS). Food inflation alone reached 15% year on year. That number is real, and it is already painful. But here is the uncomfortable question: does 15.3% actually capture everything you are...

ከ550 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸውን በወሰዱበት በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ70 ሺህ 500 በላይ ወይም 12.8 በመቶ ያህሉ የማለፊያ ውጤት ማስመዝገባቸውም ታውቋል፡

ከፕሪቶሪያ ስምምነት አደራዳሪዎች አንዱ የሆኑት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ትናንት ሰኞ በትግራይ "በድንገተኛ ጉብኝት" ማድረጋቸውን ህወሓት የሚመራው የክልሉ አስተዳደር አስታወቀ። ህወሓት መሩ አስተዳደር ከፌደራል መንግሥት ጋር ውይይት ለመጀመር "መሠረታዊ እና ቁልፍ" ናቸው ያላቸውን ቅድመ ሁኔታዎች አስቀምጧል።

በአዲስ አበባ ታላቁ አንዋር መስጊድ የተሰበሰቡት ሙስሊም ማህበረሰብ የነቢዩን ታሪክ የሚያወሱ መንዙማዎችን፣ሶለዋቶችን እና ነሺዳዎችን አድርሰዋል።

DABLO Law Firm LLP, an Addis Ababa-based business law firm and member of the Lex Africa legal network, has signed a strategic cooperation agreement with two major Chinese law firms as Chinese companies deepen their presence across Ethiopia’s manufacturing, infrastructure, mining and trade sectors. The deal was signed at Beijing DHH’s Shenzhen office,...
