በኢትዮጵያ ለተጠለሉ ስደተኞች ከዕርዳታ በተጨማሪ...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day





የሊቢያን ምሥራቃዊ ክፍልን የሚቆታጠሩት ባለሥልጣናት የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ፣ የሱዳን እና የሶማሊያ ዜጎች ወደ አገሪቱ እንዳይገቡ የሚከለክል ዕግድ ጣሉ። ከፊሉን የሊቢያ ግዛትን የሚቆጣጠሩት በኻሊፋ ሃፍታር የሚመሩት አስተዳዳሪዎች የአራቱን የአፍሪካ ቀንድ አገራት ዜጎች እንዳይገቡ የከለከሉት በሊቢያ የባሕር ዳርቻ በኩል በሕገወጥ መንገድ ወደ አውሮፓ ለመሻገር የሚጓዙ ስደተኞችን ለማስቆም መሆኑ ተነግሯል።

Abay Bank has officially become the fifth company to list its shares on the Ethiopian Securities Exchange (ESX), marking another...

የብሔራዊ ባንክ ገዢ ኢዮብ ተካልኝ “አይኤምኤፍ ከግምገማ በኋላ ይፋ ያደርገዋል ብለን እንጠብቃለን፤ ነገር ግን የኢትዮጵያ ዕዳ አሁን ዘላቂ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመጪው ሐምሌ ሊካሄድ ቀን በተቆረጠለት አገር አቀፍ ጉባኤ ለውይይት ይፋ የሚሆኑ ስምንት ዋነኛ አጀንዳዎችን ይፋ አደረገ። ኮሚሽኑ ይፋ ካደረጋቸው የምክክር አጀንዳዎች መካከል "የመንግሥት አደረጃጀት ሥርዓት ዓይነት" እና በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 39 የተደነገገው "የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት" ጉዳዮች ተካትተዋል።

የታጣቂዎች ጥቃት በምሥራቅ ጉራጌ ዞን
