የኢቦላ ስርጭትን ለመከላከል የጉዞ እገዳ አስፈላጊ አይደለም ሲል ዐየፍሪቃ ሲዲሲ ዐሳወቀ
የኢቦላ ስርጭትን ለመከላከል፣ የቅኝት ሥራን ማጠናከር እንጅ የጉዞ እገዳ ማድረግ አስፈላጊ አይደለም ሲል የአፍሪቃ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል -አፍሪቃ (CDC) ዐሳወቀ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የኢቦላ ስርጭትን ለመከላከል፣ የቅኝት ሥራን ማጠናከር እንጅ የጉዞ እገዳ ማድረግ አስፈላጊ አይደለም ሲል የአፍሪቃ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል -አፍሪቃ (CDC) ዐሳወቀ።

የአማራ ክልል መንግሥት መስተዳደር ምክር ቤት በክልሉ ከ2015 ዓ. ም. ጀምሮ በተቀሰቀሰው የትጥቅ ግጭት ከሥራ ገበታቸው ተፈናቅለዋል ያላቸው 2,167 የመንግሥት ሠራተኞች ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ ወሰነ። በክልሉ ኮምኒኬሽን ቢሮ በኩል ይፋ የሆነው ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ በክልሉ የደረሰውን "ከፍተኛ" ጉዳት ጠቅሷል። መግለጫው ፋኖን በስም ሳይገልፅ "የጥፋት ኃይል" ብሎ የገለፀው ሲሆን፤ ቡድኑን "ተናግረው" የተቀላቀሉ ያላቸው ሰዎች ወደ ሰላም እየተመለሱ ነው ብሏል።

የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የፊታችን ሓምሌ 08 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚጀመረው የምክክር ጉባኤው የሚመከርባቸውን 8ቱ ዋና ዋና አጀንዳዎችን ለይቷል፡፡ ኮ

Ethiopia’s foreign exchange reserves rose to 6.8 billion US dollars in 2025, more than tripling from 2.0 billion US dollars two years earlier, as economic reforms, stronger external inflows and easing inflation improved the country’s macroeconomic position, according to Afreximbank’s African Trade Report 2026. The increase marks one of the strongest...

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች በተከሰቱ ግጭቶች የሰው ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ለዶይቸ ቬለ ተናግረዋል ።


Afreximbank report says continent expanded faster than global economy despite trade disruptions and geopolitical tensions Africa’s economy grew faster than the global average in 2025, while the continent’s merchandise trade climbed to a record 1.5 trillion US dollars, highlighting its resilience amid geopolitical tensions and a reordering of global supply...



