በአውስትራሊያ ታሪክ ትልቅ የሆነ 2,700 ኪሎግራም አደንዛዥ ዕፅ በቁጥጥር ሥር ዋለ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day






ግንቦት 24/2018 ዓ.ም. በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፓርቲ ብልጽግና አብዛኛውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን በማሸነፍ የበላይነትን ይዟል። ይህም ማለት ዐቢይ ለሁለተኛ ዙር የሥልጣን ዘመን በመሪነት መቀጠላቸውን የሚያረገግጥ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥልጣን ላይ መዝለቅ በተለይ በምርጫው ባልተሳተፈችው ትግራይ ውስጥ ከህወሓት ጋር ለተፈጠረው ውጥረት ምን ዓይነት መፍትሄ ያስገኝ ይሆን?

በተለይ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮች በተለያዩ ጊዜያት በተደጋጋሚ የመገደል የመፈናቀላቸው፣ የቤት ንብረታቸው መዘረፍና መውደም ሰበቡ ምን ይኾን?

ገዢው ብልጽግና ፓርቲ በሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛውን መቀመጫ በማግኘት ማሸነፉን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በዚህም መሠረት ብልጽግና ፓርቲ ከ547 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች 438 አሸንፏል።

The ruling Prosperity Party has secured 438 seats in the House of Peoples’ Representatives, cementing another commanding parliamentary majority after the National Election Board of Ethiopia announced the comprehensive results of the country’s 7th General Election. The results, announced by Tesfaye Niway, Deputy Chairperson of the National Election Board of...
