Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Sunday, July 26, 2026

7 stories

The Reporter·12:07 AM

በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ሥራ አጥነት ፈታኝ እንደሚሆን የዓለም የሥራ ድርጅት ገለጸ

የዜጎች ማኅበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንዲጨምር ጠይቋል በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድል ዕጦት እንደሚያጋጥማቸው፣...

BBC Amharic·9:13 AM

በፈረንሳይ እና በስፔን በሰደድ እሳት ምክንያት ከ300 ሺህ በላይ ሰዎች አካባቢያቸውን ለቅቀው ወጡ

The Reporter·12:04 AM

በምክክር ጉባዔው ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ሐሳብ ትኩረት እንዲያገኝ ማሳሰቢያ ተሰጠ

‹‹በጉባዔው እስካሁን ጣልቃ ገብነት አላስተዋልንም›› የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማካሪዎች ኮሚቴ - 350 አካል ጉዳተኞች በምክክሩ እየተሳተፉ ነው ተብሏል ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እየተከናወነ...

BBC Amharic·8:08 AM

"ማስፈራሪያ፣ ቁጥጥር፣ አካል የሚያጎድል ቀዶ ሕክምና"- በጄፍሪ ኤፕስቲን ለዓመታት ብዝበዛ የደረሰባት ሴት ታሪክ

The Reporter·12:02 AM

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ከቀረበ አገልግሎት ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

ኩባንያዎች ከወጪ ንግድ ወደ 267 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ አስገኝተዋል ተብሏል በአርሶ አደሮች በአምራቾችና በኩባንያዎች መካከል የ17 ቢሊዮን ብር ግብይት መከናወኑ ተነግሯል ከታሰበው ከ750 ሚሊዮን ዶላር...

The Reporter·12:01 AM

ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች አስቻይ ሁኔታ ስለመኖሩ መረጃዎችን እያሰባሰበ መሆኑን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ምርጫ ባላካሄደባቸው አካባቢዎች ምርጫ ለማድረግ፣ አስቻይ ሁኔታ መኖሩን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ መረጃዎችን እያሰባሰበ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሪፖርተር ምርጫ...

The Reporter·12:00 AM

መንገዶች አስተዳደር ለአገር በቀል ተቋራጮች ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ

ከ1943 ዓ.ም. ጀምሮ ለ75 ዓመታት በሥራ የዘለቀው የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ለአገር በቀል ተቋራጭች ዕድል እንዲፈጥርና የተሻሉና የበቁ ተዋንያንን እንዲያፈራ ተጠየቀ፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የቀድሞ የተቋሙ...

Saturday, July 25, 2026

3 stories

The Reporter·9:41 PM

በአገራዊ ምክክር ጉባኤ የንዑሰ ቡድን ተመካካሪዎች ሀሳብ ለ50ዎቹ  ተመካካሪ ቡድን መቅረብ ጀመረ

- የተሳታፊዎች ትክክለኛ ቁጥር በሚቀጥሉት ሁለት ቀናት ይገለጻል ተብሏል በንዑሰ ቡድን ሥር የተዋቀሩ አሥር ተመካካሪዎች ያጠናቀሩትን ሐሳብ፣ለ50ዎቹ ተመካካሪ የሥራ ቡድን በዛሬው ዕለት ማቅረብ መጀመራቸውን የኢትዮጵያ...

DW Amharic·8:01 PM

በአማራ ክልል የማኅበራዊ ጤና መድን አባላት ቁጥር 17.7 ሚሊዮን ደርሷል

በአማራ ክልል 4.1 ሚሊዮን እማወራዎችና አባወራዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 17.7 ሚሊዮን ሰዎች የጤና መድህን አባል በመሆን የህክምና አገልግሎት ያገኛሉ።

The Reporter·9:38 PM

በደቡብ ወሎ በገዳም ውስጥ ባሉ መናንያን መነኮሳይያት ላይ የግድያ ጥቃት የፈጸሙ ለፍትሕ እንዲቀርቡ ተጠየቀ

- ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ግድያውን አውግዘዋል በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በቦረና ወረዳ በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች...

Advertisement
Previous pageNext page