ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ ኢትዮጵያውያን በተለየ መንገድ የጥቃት ኢላማ መሆናቸው
በደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በተለየ መንገድ የጥቃት ኢላማ የኾኑት ከተሰማሩበት የንግድ ሥራ ዘርፍ ጋር በተያያዘ መሆኑን አንድ አንጋፋ የፍልሰት ጉዳይ ተንታኝ ተናገሩ ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በተለየ መንገድ የጥቃት ኢላማ የኾኑት ከተሰማሩበት የንግድ ሥራ ዘርፍ ጋር በተያያዘ መሆኑን አንድ አንጋፋ የፍልሰት ጉዳይ ተንታኝ ተናገሩ ።

የአውሮፓ ኅብረት ቡናና ሌሎች ምርቶችን በተመለከተ ባወጣው አዲስ ሕግ መሠረት፣ ቡና አብቃይ በሆኑ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚገኙ የማኅበረሰብ ክፍሎች መሥፈርቶችን እንዲያሟሉ የሚያስችል፣ ‹‹የአምስት ዓመት የልማት...

ሮይተርስ አሜሪካ በቀይ ባሕር ዳርቻ ቁልፍ ቦታ ላይ በምትገኘው በኤርትራ ላይ የጣለቻቸውን ማዕቀቦች ልታነሳ መሆኗን የሚያመለክት የአሜሪካ መንግሥት ውስጣዊ ሰነድ ስለማሳየቱ ዘግቧል


ለሳይበር ጉልበተኞች ጥቃት ወጣት ሴቶች የበለጠ ተጋላጭ ሲሆኑ፤ራስን እስከማጥፋት የሚያደርስ ሥነልቡናዊ ጫና እንደሚፈጥርም ጥናቶች ያሳያሉ።

By BEHAK – Transparency has become one of the most important foundations of credibility for organizations working in the development…

A new PP (polypropylene) bag factory built at a cost of 322 million birr inaugurated in Chagni town, Awi Administration,…

በህወሓት ውሳኔ መሠረት በጳጉሜ 2012 በተካሔደው እና ፌድራል መንግሥት “ሕገ-ወጥ” ባለው ምርጫ የተመሠረተው የትግራይ ክልል ምክር ቤት በመጪዎቹ ቀናት ይሰበሰባል ተብሎ ይጠበቃል።

ሜርስ የኢራኑን ጦርነት የተቹበትን አስተያየታቸው ያልወደዱት ትራምፕ «የሚናገሩትን አያውቁም ሲሉ » ለሜርስ አስተያየት ሶሻል ትሩዝ በተባለው ማኅበራዊ ድረ ገጻቸው መልስ ሰጥተዋል።

የተፈጥሮ ሀብቶች የኢኮኖሚ መሠረቶች ናቸው።
