ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት "በንጹሓን ላይ የሚሰነዘር" ያለው ጥቃት "እያደር ከብዷል" አለ
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት መንግሥትን "በአንጻራዊነት በገለልተኛ ዘገባና የሕዝብ ድምጽ በመኾን የሚታወቁ" ያላችውን ተቋማት "እየዘጋ፣ የጋዜጠኞቻቸውን ፈቃድ እየነጠቀ ይገኛል"

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት መንግሥትን "በአንጻራዊነት በገለልተኛ ዘገባና የሕዝብ ድምጽ በመኾን የሚታወቁ" ያላችውን ተቋማት "እየዘጋ፣ የጋዜጠኞቻቸውን ፈቃድ እየነጠቀ ይገኛል"

By BEHAK – In the era of the African Continental Free Trade Area (AfCFTA), distributors have become the quiet arbiters…

By Africa Risk Control– The Democratic Republic of Congo rarely appears in consumer markets, yet it plays a decisive role…

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞንና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደርዞን አዋሳኝ አከባቢዎች፤ ለኤፍራታ ግድም ወረዳና የጅሌ ጥሙጋ ወረዳዎች ግጭት ተከሰተ። በሕይወትና ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።


የጭሮ ከተማ ነዋሪ፤ “ምርጫው ብዙም አጓጊ የሃሳብ አማራጭ ሳይንጸባረቅበት በገዢው ፓርቲ የበላይነት የሚደመደም ነው የሚመስለኝ” ሲሉ ብዙም ጉጉት የለኝም ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

By BEHAK – Climate volatility across Africa is intensifying. Floods, cyclones, drought cycles, and coastal erosion are no longer isolated…

ስምረት ፓርቲ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተከሳሽ ወይም ተጠሪ የሆኑበት ክስ ትናንት ረቡዕ ለፍርድ ቤት መቅረቡን ያስታወቀው ፓርቲው፣ የእግድ እሳኔው ዛሬ ሐሙስ መሰጠቱን አስታውቋል።


የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ተጠሪ ጽሕፈት ቤት፣ እርዳታ የሚሰጠው በካምፕ ውስጥ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ብቻ ነው ብሏል።
