በምርጫ ቦርድ በኩል የተገለጸው የፌደሬሽን...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ተጠሪ ጽሕፈት ቤት፣ እርዳታ የሚሰጠው በካምፕ ውስጥ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ብቻ ነው ብሏል።

By Africa Risk Control – Angola is often viewed through a single lens: oil production. But on the ground, the…

ድርጅቱ ባወጣው ሰፋ ያለ ሪፖርት ከሶስት አመት በፊት በነበረው የስሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የታየው የሀይል አሰላለፍ መለወጡን ይዘረዝራል

ምንም እንኳን አንዳንድ ተንታኞች የአልሸባብ ጥቃቶች ቀንሰዋል ሲሉ ቢናገሩም፣ ቡድኑ አሁንም ለአካባቢው እጅግ አስጊ ተደርጎ ነው የሚቆጠረው።

እኔ እንደ ፊልም ስራ ባለሞያ የምለዉ ታሪካቸውን በማያውቁ ኢትዮጵያውያን እየደረሰ ያለ ጥፋት ነው።አገራችንን ለመለወጥ ሰብአዊነት ያለው ራዕይ ስለሌለን ብቻ ነው መባባሱን እያየን ያለነው።

ጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (CPJ) የተሰረዘው የአዲስ ስታንዳርድ የበይነ-መረብ መገናኛ ብዙኃን የምዝገባ ምስክር ወረቀት እንዲመለስ ጠየቀ ።
