ከጦርነት ሥጋት ያልተላቀቀው ኢትዮጵያን፣ ሱዳንን እና ኤርትራን የሚያዋስነው አካባቢ
ክራይስስ ግሩፕ በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት፣ በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ትግራይ ክልል እና በጎረቤት ሀገር ኤርትራ መካከል ዳግም ግጭት ሊቀሰቅስ የሚችል ውጥረት ማየሉን በዘገባዉ አስጠንቅቋል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ክራይስስ ግሩፕ በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት፣ በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ትግራይ ክልል እና በጎረቤት ሀገር ኤርትራ መካከል ዳግም ግጭት ሊቀሰቅስ የሚችል ውጥረት ማየሉን በዘገባዉ አስጠንቅቋል።


ፓርቲው አንዠቧል ያለውን "አስፈሪ" የጦርነት ድባብ በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲገታ ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ተቋማት መሪዎች ትናንት ግልጽ ደብድቤ ጽፏል።

እንደ ነዋሪዎቹ ገለጻ፣ በተለይም በሞቱማ፣ ጀልደይቲ፣ ጉሬ እና መልካሉጎ ቀበሌዎች ታጣቂዎቹ እንደሚገድሉና እያገቱ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንደሚቀበሉ ተናግረዋል።

አንድ አፍታ ለዓመታት ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት በጎርጎሪዮሱ እስከ 2008 ድረስ ዩናይትድ ስቴትስ የደቡብ አፍሪካ ቀዳሚ የንግድ አጋር ነበረች።

ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ እና በጀርመኑ የሙኒክ የደኅንነት ጉባኤ ላይ የኮንጎ ጉዳይ አጀንዳ ሆኖ ሰንብቷል።

ቅንጅት የመሠረቱት አምስቱ ፓርቲዎች "ኢትዮጵያ የህልውና አደጋ ውስጥ ናት" የሚለው አቋም ለመሰባሰባቸው ዐቢይ መነሻ እንደሆናቸው በወቅቱ አስታውቀው ነበር።


በአዲስ አበባ ውስጥ በህጋዊ መንገድ ቢሮ ከፍተው በሚሰሩ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ዛሬው- ዓርብ የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም የአንድ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ በብር ከ178 እስከ 180 ይሸጣል።

