የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል አጀንዳዎችን በአዲስ አበባ ለማሰባሰብ ወሰነ
ኮሚሽኑ "በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በኩል ይህ ነው የሚባል አስቻይ ኹኔታ ለመፍጠር የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎችን በመደርደር ለኹኔታዎች ምቹ ሁኔታ አልፈጠረም" ብሏል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ኮሚሽኑ "በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በኩል ይህ ነው የሚባል አስቻይ ኹኔታ ለመፍጠር የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎችን በመደርደር ለኹኔታዎች ምቹ ሁኔታ አልፈጠረም" ብሏል።

Moody’s affirms Ethiopia’s local currency rating at Caa2, foreign currency at Caa3, citing ongoing debt restructuring and liquidity risks.
ሶማልያ ከኤሚሬቶች ጋር ያላትን የሻከረ ግንኙነት ተከትሎ፤ ከሳዑዲ አረቢያ ጋር ባላት አዲስ ግንኙነት ተጠቃሚ ለመሆን፤ ሳዉዲ አረብያ ደግሞ ተጽእኖዋን ለማስፋፋት እየሞከረች ነው።


የፈንድቃ ዋና ስራ አስኪያጅና ታዋቂዉ የጥበብ ሰዉ የዓለም ሎሬት መላኩ በላይ፤ አዲስ አበባ ከሚገኘዉ የፈረንሳይ ኤንባሲ የሃገሪቱን የኪነ-ጥበብ ከፍተኛ ማዕረግ ለሁለተኛ ጊዜ ተቀብሏል።


በምስራቅ ጎጃም ደብረወርቅ ከተማ ኗሪ የሆኑት አስተያየት ሰጭ የዋጋ ጭማሬው በህዝቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደሩን ይናገራሉ፡፡

በሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግትራይ (ሕወኃት)ና በፊደራል መንግስት ዳግም ግጭት ሊቀሰቀስ ጫፍ ደርሷል ሲሉ የአላማጣ ከተማ ኖሪዎች ተናገሩ ።

