አሌንከሳንደር ኢሳክ በተፈጸመበት "ግድ የለሽ" ጥፋት ምክንያት ለሁለት ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ተሰማ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

በትግራይ ክልል በሰሜናዊ ምዕራብ አካባቢ ካሉት የተፈናቃይ ካምፖች መካከል አንዱ በሆነው ሕጻጽ በርካቶች በረሃብ ውስጥ መሆናቸውን ተናገሩ። ተፈናቃዮቹ በእርዳታ የሚደርሳቸው ምግብ ድጋፍ በቂ ካለመሆኑም በላይ ከፍተኛ የጥራት ችግር እንዳለበት ገልጸዋል። በምዕራብ ትግራይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች በሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እጥረት ምክንያት "በረሃብ እና በበሽታ" የመጠቃት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ተናግረዋል።







