የኤርትራው ፕሬዝዳንት ወደ ሳዑዲ ሲያቀኑ የሚያሳየው ምሥል 'ፎቶሾፕ' ተደርጓል?

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day




የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተደዳር በስደተኞች ላይ እየወሰደ ካለው ጠንካራ እርምጃ ጋር በተያያዘ የአሜሪካ የአገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት "ከሁሉም የከፉ አደገኛ የውጭ ዜጋ ወንጀለኞችን" ዝርዝር ይፋ አድርጓል። "ከሁሉ የከፉ አደገኛ ወንጀለኞች" ተብለው በመጡበት አገር ተለይተው ማንነታቸው ይፋ የሆኑት ስደተኞች በተለያዩ ወንጀሎች ውስጥ ተሳትፈዋል በሚል በስደተኞች እና የጉምሩክ ሕግ አስከባሪ በሆነው አይስ በቁጥጥር ሥር የሚገኙ ናቸው።



የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፤ ሳዑዲ አረቢያ እንደ ናይል ተፋሰስ እና ቀይ ባሕር ባሉ ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያላትን ተሳትፎ እንድታሳድግ እንዲሁም ለቀጣናው ሰላም "ከፍተኛ አስተዋፆ" እንድታደርግ ጠየቁ። ሳዑዲ አረቢያም በእነዚህ "በወሳኝ ቀጣናዊ ጉዳዮች" ላይ ምክክር ለማድረግ ወደ ኤርትራ ልዑክ እንደምትልክ ገልጻለች ተብሏል።


